Friday 31 May 2013

Ginbot7 Popular Force Song (Ethiopia)


ላንቺ ነው ኢትዮጵያ! ላንቺነው!
ላንቺ ነው ሃገሬ! ላንቺ ነው
ላንቺ ኢትዮጵያ፣ የተሰባሰብነው
ላንቺ ነው ሃገሬ እኛ የምንሞተው።
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ! ላንቺነው!
ላንቺ ነው ሃገሬ! ላንቺ ነው
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ የተሰባሰብነው
ላንቺ ነው ሃገሬ ደሜን የማፈሰው።
በባርነት ሸክም ጀርባሽ ለጎበጠው
በባላጌ መዳፍ ክብርሽ ለጎደፈው
የስቃይሽ ሲቃ ሰማይ ለነደለው
አይንሽ እስኪጠፋ ደም ለምታነቢው
ላንቺነው ሃገሬ
ህይወት የገበርነው
ወገን ደራሽ አጥተሽ ቅስምሽ ለተናደው
የመኖር ምኞትሽ ተሟጦ ላላቀው
ከውሻ ተሻምተው ለሚያድሩት ልጆሽ
ለአለም ጨረታ ለቀረበው ጽንስሽላንቺ ነው ኢትዮጵያ የደሙት ልጆችሽ
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ
ላንቺነው
ላንቺ ነው ሃገሬ
ላንቺ ነው
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ የተሰባሰብነው
ላንቺ ነው ሃገሬ እኛ የምንሞተው
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ
ላንቺነው
ላንቺ ነው ሃገሬ
ላንቺ ነው
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ የተሰባሰብነው
ላንቺ ነው ሃገሬ ደሜን የማፈሰው
ለፈሰሰው አይንሽ በከሃዲዎች ጥፍር
በጅምላ ላጨዱት የልጆችሽ ክምር
ለናዱት አንድነት ላረከሱት ሃገር
ለቀሙን ነጻነት ለጫኑብን ቀንበር
መልሱ ሆኖ መጥቷል ደረቴን ለአረር
በምነት በመጽናትሽ ሃቅ መናገርሽ
ትናጋሽ ታሽጎ መተንፈስ ያቃተሽ
መከራና አሳር በማዲያት ለኳሉሽ
የማታውቂው ባህር አስምጦ ለተፋሽ
ላንቺነው ኢትዮጵያ የደሙት ልጆችሽ
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ ላንቺነው
ላንቺ ነው ሃገሬ ላንቺ ነው
ላንቺ ኢትዮጵያ የተሰባሰብነው
ላንቺ ነው ሃገሬ እኛ የምንሞ ተው
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ ህይወት የገበርነው
ላንቺ ነው ሃገሬ የተሰባሰብነው
ላንቺ ኢትዮጵያ በአንድነት የቆምነው
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ እኛ ምንሰዋው
ላንቺ ነው ሃገሬ እኛ ምንሰዋው
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ እኛ ምንሰዋው
ላንቺ ነው ሃገሬ እኛ ምንሰዋው
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ እኛ ምንሰዋው
ላንቺ ነው ሃገሬ እኛ ምንሰዋው
ላንቺ ነው ኢትዮጵያ እኛ ምንሰዋው
ላንቺ ነው ሃገሬ እኛ ምንሰዋው


Dozens protest Blue Nile dam move outside Ethiopia's Cairo embassy

Limited demonstration erupts outside Ethiopian embassy in Cairo as activists protest perceived infringement on Egypt's traditional share of Nile water
Dozens of Egyptian protesters gathered outside the Ethiopian embassy in Cairo on Friday to protest Addis Ababa's decision earlier this week to temporarily divert the course of the Blue Nile as part of a project to build a series of dams on the river
Protesters held banners aloft reading, "We reject attempts to take our Nile Water." Others chanted: "We are the source of the Nile Basin."
"After Ethiopia's surprising decision, bilateral relations have now been put to the test," according to a statement by the 'Copts without Borders' group, one of the protests' main organisers.
The statement added: "Any agreement between President Mohamed Morsi's government and its Ethiopian counterpart will not be recognised, since Morsi has lost all legitimacy before the Egyptian people."
The statement went on to call on Egyptians to take part in a planned anti-Mors rally on 30 June to call for snap presidential elections.
Other participants at Friday's protest included members of the 'Lawyers Union for the Nile Basin' and the 'Egyptians against Injustice' movement.
Within the context of a plan to build a series of new dams for electricity production, Ethiopia on Tuesday began diverting the course of the Blue Nile, one of the Nile River’s two main tributaries. Most Nile water that reaches Egypt and Sudan originates from the Blue Nile.
Ethiopia's 'Renaissance Dam' project – one of four planned hydro-electric power projects – has been a source of concern for the Egyptian government, amid ongoing sensitivities regarding the project's possible effects on Egypt's traditional share of Nile water.
According to the state-run National Planning Institute, Egypt will need an additional 21 billion cubic metres of water per year by 2050 – on top of its current quota of 55 billion metres – to meet the needs of a projected population of some 150 million.   

Inside Story- Death on the Nile


Thursday 30 May 2013

የግንቦት ሰባት አራተኛ ጉባኤ አቋም መግለጫ


የግንቦት ሰባት የፍትህ ፤ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አራተኛ ጉባኤ ቅዳሜ ግንቦት 17 ቀን 2005 ዓም ተጀምሮ ለሦስት ተከታታይ ቀናት ከተካሄደ በኋላ ህዝባዊ ትግሉን ወደፊት የሚያራምዱ ዉሳኔዎችን ካሳለፈ በኋለ ባለፈዉ ሰኞ ምሽት እጅግ በጣም በደመቀ ሁኔታ ተጠናቀቀ። ይህ የንቅናቄዉ አራተኛ መደበኛ ጉባኤ ንቅናቄዉ ባለፉት ሁለት አመታት የተጓዘባቸዉን መንገዶች፤ ያቀዳቸዉን ስራዎችና የዕቅዱን አፈጻጸም በጥልቀትና በስፋት በመዳሰስ መጪዉ የትግል ወቅት የሚጠይቀዉን የመስዋዕትነት ደረጃ ከወዲሁ ተመልክቶ ዘረኛዉን የወያኔ አገዘዝ በማስወገድ የኢትዮጵያን ህዝብ የፍትህና የዲሞክራሲ ጥማት ሊያረኩ ይችላሉ ብሎ ያመነባቸዉን አበይት ዉሳኔዎች አሳልፏል።
የግንቦት ሰባት አራተኛ መደበኛ ጉባኤ የንቅናቄዉን የአለፉት አምስት አመታት ጉዞና በዚህ በአራተኛዉ ጉበኤ ላይ የስልጣን ዘመናቸዉን የጨረሱት የንቅናቄዉ ምክር ቤትና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የስራ ዕቅድና የስራ አፈጻጸም ሪፖርት አዳምጦ ሰፊና ጥልቅ ዉይይት ካካሄደ በኋላ በጉባኤዉ ላይ አዲስ ለተመረጡ የአመራር አባላት ንቅናቄዉ የታሰበበትን ግብ እንዳይመታ አንቀዉ የያዙትን እንቅፋቶች እንዲያስወግድና እንዲሁም የንቅነቁዉ ጥንካሬ በታየባቸዉ መስኮች አቅሙን አጣናክሮ በይበልጥ በመስራት የኢትዮጵያ ህዝብ ከንቅናቄዉ የሚጠብቀዉን የታሪክ አደራ እንዲወጣ አሳስቧል። በጉባኤዉ ወቅት አባላት ያደረጉት አመራሩን የመንቀፍ፤አቅጣጫ የማሳየት፤ ሀሳብ የማመንጨትና በአጠቃላይ በእያንዳንዱ የጉባአዉ ስብሰባ ላይ ባሳዩት ንቁ ተሳትፎ ንቅናቄዉ በህዝባዊ አመጽና እምቢተኝነት ዘርፎች ብቻ ሳይሆን በዲሞክራሲ ባህል ግንባታ ዘርፍም እያደገ መምጣቱን አሳይተዋል።
የግንቦት ሰባት አራተኛ መደበኛ ጉባኤ የምክር ቤትና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ፤ ኦዲትና ቁጥጥር ኮሚቴ እንዲሁም የስነ ስርአትና የግልግል ኮሚቴ ሪፖርቶችን አዳምጦ ሰፊና ጥልቅ ዉይይት ካካሄደ በኋላ ሪፖርቶቹን አጽድቋል። ከዚህ በተጨማሪ የንቅናቄዉን እስትራቴጂና ይህንኑ እስትራቴጂ ተሸክሞ በተግባር የሚተረጉመዉን መዋቅር በአጽንኦት ከፈተሸ በኋላ በስትራቴጂዉ ላይ መጠነኛ ለዉጥ በማድረግ የእስትራቴጂዉንና የመዋቅር ለዉጡን ተቀብሎ አጽድቋል። ይህ የንቅናቁዉ አራተኛ ጉባዜ ንቅናቄዉን ላለፉት ሁለት አመታት የመሩትንና ያገለገሉትን የምክር ቤት፤ የኦዲትና ቁጥጥር፤ የስነ ስርአትና ግልግልና የስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላት ላደረጉት አስተዋጽኦ አመስግኖ በማሰናበት በምትካቸዉ ንቅናቄዉን ለሚቀጥሉት ሁለት አመታት የሚያገለግሉ የምክር ቤት አባላት፤ የኦዲትና ቁጥጥር፤ እንዲሁም የስነ ስርአትና ግልግል ኮሚቴ አባላትን መርጧል።
አራተኛዉ የግንቦት ሰባት መደበኛ ጉባኤ ኢትዮጵያ ዛሬ የምትገኝበትን ሁኔታ በዝርዝር ከቃኘ በኋላ ዘረኛዉ የወያኔ አገዛዝ ከኢትዮጵያ ህዝብ ጋር ዉጊያ የተያያዘዉ አገር ዉስጥና በዉጭ አገሮችም ስለሆነ ወያኔን በእነዚህ ሁለት የትግል መስኮች እንደአመጣጡ ከገጠምነዉ የሚሸነፍ ድርጅት መሆኑን ሙሉ በሙሉ በመቀበል አባላቱ ባሉበት ቦታ ሁሉ የሚሰሩት ስራ ወያኔን በማስወገድ ላይ እንዲያተኩር አሳስቧል። ከአለም ዙሪያ ከተለያዩ አገሮች የመጡ የግንቦት ሰባት አባላትን ያሰባሰበዉ አራተኛዉ የግንቦት ሰባት መደበኛ ጉባኤ የትግል ቃል ኪዳን የታደሰበት፤የመስዋዕትነት ዝግጅት የታየበትና አባላት የትግልና የስራ ልምድ የተላዋወጡበት ከምን ግዜዉም ባላይ የተሳካና የተዋጣለት ጉባኤ ነበር። በመጨረሻ ጉባኤዉ የግንቦት ሰባት የፍትህ ፤ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ አራተኛ ጉባኤ ለአባላቱና በአጠቃላይ ለኢትዮጵያ ህዝብ አዲስ የትግል ጥሪ በማስተላለፍ ደማቅ በሆነ ስነሰርአት ተፍጽሟል።
የግንቦት ሰባት የፍትህ ፤ የነጻነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ

የግንቦት 7 ንቅናቄ 4ኛ ጉባኤ ህዝቡ ወደ ትግሉ እንዲቀላቀል ጥሪ አቀረበ

የግንቦት 7 የፍትህ፣ የነጻነት፣ የዲሞክራሲ ንቅናቄ 4ኛ ጉባኤ ከግንቦት 11 – 19/2005 አ/ም በበርካታ ወቅታዊ፣ ስትራቴጂካዊ ጉዳዮች ላይ በመወያየት እና የድርጅቱን አዲስ ም/ቤት በመምረጥ ወያኔን በማስወገድ ረገድ ሊከተል የሚገባውን ጠቋሚ አቅጣጫዎችንና ውሳኔዎችን ከተሳታፊው በመውሰድ ወሳኝ የሆነ ውይይት አድርጓል።

ንቅናቄው ከተለያዩ አለማት በአባላት የተወከሉ ጉባኤተኞች እና በተለያዩ የስራ ክፍል የሚገኙትን የድርጅቱን አባላት ያሳተፈ፤ ከዚህ በፊት ከተደረጉትም ጉባኤዎች እጅግ የላቀ አባላት የተገኙበት ነበር።
ጉባኤው የነበረውን የም/ቤት ሪፖርት፣ የስራ አስፈጻሚ እንዲሁም የኦዲትና ማናጅመንት ኮሚሽን፣ የግልግልና ዳኝነት ኮሚቴን እና የፋይናንስ ሪፖርቶችን በማዳመጥ ጥልቅ የሆነ ወይይቶች አደርጓል።
የግንቦት 7 ንቅናቄ ጠቅላላ ጉባኤ ተሳታፊዎች፤ ደርጅቱ የጀመረውን ወያኔን የማስወገድ ትግል በየትኛውም አቅጣጫ አስፈላጊ ሆኖ የታመነበትን ማናቸውም መንገድ ሁሉ በመጠቀም ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ የዘረኝነትን ስርአት ድባቅ መምታት፤ አልፎም ዘላቂ የሆነ ዴሞክራሲያዊ ስርዓት መገንባት አስቸኳይና ማንም አገር ወዳድ ኢትዮጵያዊ ግዴታው አድርጎ መውሰድ ያለበት አጣዳፊ ስራ መሆኑን በድጋሚ አረጋግጧል።
ሀገራችን ኢትዮጵያ የሰላም አየርና የዲሞክራሲ ጮራ ሁሌም የሚፈነጥቅባት፣ ህዝብ ካለፍርሃትና ሰቀቀን ወጥቶ የሚገባባት፣ ህዝብ በነጻነት የፈለገውን ፓርቲ የሚመርጥበት፣ የሚያወርድበት፣ ስልጣን የህዝብ መሆኑን የሚረጋገጥበት፣ የመንግስት አካላት ለህዝብ ተጠያቂ የሚሆኑበት፣ ነጻ ሚዲያ ለመልካም አስተዳደር ግንባታ የሚያገለግልበት፣ ፍትህ ለሁሉም በእኩል የሚሰጥበት፣ ዜጎች በየትኛውም የሀገሪቱ ክልሎች የመኖር፣ ሀብት የማፍራት፣ ቤተሰብ የመመስረት፤ ከቦታ ወደ ቦታ ያለምንም ገደብ የሚንቀሳቀሱበት መብት እንዲኖራቸው፣ እና የሃይማኖት ነጻነት ይኖረን ዘንድ የድርጅቱ ጉባኤተኞች ሙሉ መሰዋእት ለመክፈል ዝግጁዎች ነን ሲሉ በድጋሚ ቃል በመግባት መራራ የሆነውን ትግል እጅ ለእጅ ተያይዞ ተራራውን ለመውጣት እና ለማቋረጥ ያላቸውን ቁርጠኝነት አሳይተዋል።
ከ4ኛ ጉባኤ ጋር በተያያዘ ጉባኤተኛው የግንቦት 7ን 5ኛ አመት ምስረታ ታሪካዊ ቀን አስቦ ውሏል። በዚህ በግንቦት 7, 1997 ቀን የኢትዮጵያ ህዝብ ከዳር እስከ ዳር ተሳትፎ ፍትህ፣ ነጻነትና ዲሞክራሲ በሀገሪቱ ይሰፍን ዘንድ ለዘመናት ተጭኖት የነበረውን ጫና ተቋቁሞ የወያኔን ስርአት በድምጹ የጣለበት ልዩ ቀን ነበር። ግንቦት 7, ሁሌም በታሪክ የሚዘከር ልዩ እለት ነው።
ይህን ተከትሎ ኢትዮጵያዊ ትውልድ በግንቦት 7 ያሳየውን ልበሙሉነት፣ ጀግንነት፣ መሰዋእትነት፣ አንድነትና ወንድማማችነት ለዘለአለም ሲታወስ ይኖራል። ይህንኑ በ97 የተጀመረው የትግል ፍሬ፤ ውጤት ያፈራ ዘንድ አስፈላጊ ያላቸውን ትግሎችን እያደረገ እንደሆነ ግንቦት 7 የፍትህ፣ የነጻነት፣ የዲሞክራሲ ንቅናቄ 5ኛ አመቱን ከአባላቱ ጋር ሆኖ ሲዘክር ተወያይቷል። ይህም ታሪካዊ የህዝብ ድል ቀን፤ በጠመንጃ ሃይል የነጠቀውን ወያኔን ለማስወገድ እና የህዝብን ድምጽ ለማስመለስ ድርጅታችን ማናቸውንም መንገድ በመጠቀም የሚያደርገውን የትግል ጅማሮ ግብ ለመምታት አሁን ከአለንበት በተሻለ በመጠናከር መሆኑንም ስምምነት ተደርሷል። ድርጅታችን ካለፈው ጉባኤ ጀምሮ ድርጅቱ ያደረገውን እንቅስቃሴ በስፋት ገምግሞ፤ በስራ ሂደት የታዩ ድክመቶችን አፍረጥርጦ ተወያይቶ፤ የታዩትን ጠንካራ ጎኖች ይበልጥ የሚጎለብቱበትን ሁኔታ ተመልክቶ፤ በድርጅቱ የእስትራቴጂ አካሄድ ላይ የተወሰኑ ማሻሻያዎችን አድርጎ፤ እነኝህን የእስትራቴጂ አቅጣጫዎች በተቀላጠፈ መንገድ ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስፈልጉ ወሳኝ የመዋቅር ለውጦችን አጽድቆና ይህን አዲስ መዋቅር የሚያስፈጽሙ ያመራር አባላትን መርጦ፤ በከፍተኛ የጓዳዊ መንፈስና ልዩ በሆነ የትግል ወኔ ጉባኤውን በድል አጠናቋል::
በመሆኑም ግንቦት 7፣ በግንቦት 7 የገባውን ቃል ኪዳን ዛሬም ህያው መሆኑን ሲያረጋግጥና ትግሉ ከመቼውም በበለጠ ጽናትና ቁርጠኛነት እንደሚገፋበት ቃል ሲገባ፣ የሀገራችን ህዝብ ማንኛውም ኢትዮጵያዊ; አዛውንት፣ ወጣት፣ ጾታ፣ ሃይማኖት፣ ዘር ቀለም ሳይለያችሁ በግንቦት 7/ 1997 የተሰረቀውን፣ የተነጠቅነውን የህዝብ መንበረ-ድምጽ ስልጣን ወደ ትክክለኛ ባለቤቱ እንዲመለስ የምናደረግውን የትግል ጉዞ ትቀላቀሉ ዘንድ ጥሪያችን ይድረሳችሁ!
የሀገራችን ወጣቶች ሆይ፡ ለነጻነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ቱርፋቶች መሰዋእት ሆናችሁ መሰዋእትነታችሁ በጥቁር ህዝብ የኢትዮጵያ ታሪክ ገድል ውስጥ ለዘላለም ተከትቦ ይቀመጥ ዘንድ ኢትዮጵያዊ የሞራል ግዴታ አለባችሁ፡፡ ግንቦት 7 ትግሉን ጀምሯል። ኑ ተቀላቀሉ!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!

Sudan, Egypt may call on Arab League over divertion of the Blue Nile

*Egyptian ambassador argues diversion of Blue Nile for Ethiopian dam is ‘not a recent decision’ but anonymous foreign ministry source describes ‘shock and surprise’


Sudan’s ambassador to Egypt, Kamal Hassan, stated on Tuesday that Egypt and Sudan may call for intervention by the Arab League in response to the diversion of the Blue Nile on Tuesday at the construction site of a new Ethiopian dam project.


"There are continuous calls between the Egyptian and the Sudanese authorities to look into Ethiopia's sudden and shocking decision," Hassan told Turkish news agency Anadolu.
He added that the tripartite committee looking into the dam project, which includes members from Egypt, Sudan and Ethiopia, is still in place and negotiations will remain ongoing. A report is expected from the committee in the next few days.


An anonymous source within Egypt's foreign ministry told Al-Ahram’s Arabic news website on Tuesday that Egypt is “shocked and surprised” by the step taken by Ethiopia.
The source further stressed that Egypt's irrigation minister would need to account for the details of recent negotiations on the issue, especially as the incident has taken place only a day after President Mohamed Morsi's visit to Ethiopia for an African Union summit.


However, Egypt's ambassador to Ethiopia, Mohamed Idris, stated that the decision to divert the Blue Nile was neither a recent decision nor a surprise. He further clarified that Egypt would continue to receive its full quota of 55 billion cubic metres of Nile water regardless of the work on the dam.


Ethiopia on announced on Monday it would begin on Tuesday to divert the course of the Blue Nile, one of the Nile River’s two major tributaries, as part of its project to build a new dam.


The majority of the Nile water that reaches Egypt and Sudan orginates in the Blue Nile. The Renaissance Dam has been a source of concern for the Egyptian government, amid sensitivities about any effect on the volume of water that will reach Egypt if the project is completed.


The dam is one of four hydro-electric power projects planned to be constructed in Ethiopia.


Egypt will need an additional 21 billion cubic metres of water per year by 2050, on top of its current quota of 55 billion metres, to meet the water needs of a projected population of 150 million people, according to Egypt's National Planning Institute.


Tuesday 28 May 2013

The World'S "Poorest Prime Minister"

Net Worth $3 Billion


Sources Of Wealth Politics

Meles Zenawi Age 58 years Old'

Meles Zenawi Birth Place Adwa,

Meles Zenawi Martial Status Married Azeb Mesfen



Meles Zenawi net worth: Meles Zenawi Asres was the former Prime Minister of Ethiopia who presided over the country from 1995 to his death in 2012. He was also the President of Ethiopia from 1991 to 1995. He was one of the most recent literate and forward thinking leaders of Africa. Zenawi had an MBA from the United Kingdom, and a Masters of science in economics from Netherlands. His net worth currently stands at $3 Billion.

He joined the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) as a member in 1975. Eventually, he was elected as the chairperson of TPLF and EPRDF. Lead by him and other leaders, TPLF was able to assume power in the country in 1991 as the civil war came to an end. Upon becoming the Prime Minister, he introduced a multi-party political system and allowed private press in the country. He agreed to work with the United States against groups and organizations such as Al Qaeda operating out of the country.
He was awarded the Rwanda’ National Liberation Medal and also the “World Peace Prize” for his contributions to global peace. Zenawi also received the “Yara” prize for carrying out a green revolution in the country. Some other awards he had received included the Africa Political Leadership Award in 2008, and the Good Governance award.
He married Azev Mesfin, who is currently a member of the Ethiopian Parliament. Meles Zenawi died at the age of 57 years on the 20th of August, 2012. He died from an infection after having an operation due to a brain tumor.



Friday 24 May 2013



Democratic Change in Ethiopia Support Organization Norway

DCESON

ቀን 23/05/13 ዓ.ም 

ሰማያዊ ፓርቲ በግንቦት 17 2005 ዓ.ም የጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ በመደገፍ ከዲሞክራሲያዊ ለውጥ 
በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት ኖርዌይ የተሰጠ አቋም መግለጫ!

የሰማያዊ ፓርቲ ግንቦት 17 ቀን 2005 ዓ.ም በአፍሪካ ህብረት ፅ/ቤት ፊት ለፊት ጥቁር በመልበስ እና ፍፁም ሰላማዊ የሆነ ሰልፍ ለማድረግ ማቀዱ ይታወቃል በመሆኑም እንዲህ አይነት ሰላማዊ የህዝብ የመብት፣ የፍትህ እና የዲሞክራሲ ጥያቄን የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌይ የሚደግፈው መሆኑን ስንገልጽ::

በተለይ የሰማያዊ ፓርቲ “በአገዛዙ ምላሽ የተነፈጋቸው የተለያዩ አንገብጋቢና መሰረታዊ የሆኑ የኢትዮጵያ ህዝብ የመብት፣ የፍትህ እና የዲሞክራሲ ጥያቄዎችን የዓለም ዓቀፍ ማሕበረሰብ ትኩረት እንዲሰጣቸው በሚል ሃሳብ በአዲስ አበባ የሚከበረውን የአፍሪካ ሕብረት 50ኛ ዓመት በዓልን አጋጣሚ በመጠቀም ድምፃቸውን ለአለም አቀፍ ድርጅቶች፣ ለሃገር መሪዎች እና ለታላላቅ ሚዲያዎች ለማሰማት በማቀዳቸው ከጎናቸው ሆነን ድጋፋችንን እንገልፃለን::

እንደሚታወቀው የወያኔ አገዛዝ ባፀደቀው ህገመንግስቱ ላይ የመሰብሰብ፥ ሰላማዊ ሰልፍ የማድረግ መብት የተደነገገ ሲሆን፥ ከ1997 ምርጫ በኋላበግልፅ በከፍተኛ ደረጃ በውርደት የተሸነፈው የወያኔአገዛዝ በአቶ መለስ ዜናዊ ትእዛዝ ብቻ ለራሳቸው በሚያመች ሁኔታ ያረቀቁት ህገመንግስቱ ከተሻረ በኋላ የዜጎች የመሰብሰብ፥ ሰላማዊ ሰልፍ የማረግ እንዲሁም ተዛማች መብቶች ከተገፈፈ እነሆ ስምንት አመታት ተቆጥሯል::

በመሆኑም ይህንንአንገብጋቢና መሰረታዊ የሆነየመብት፣ የፍትህ እና የዲሞክራሲ ጥያቄ ሁሉም ነጻነት የተጠማ ኢትዮጵያዊ ሁሉ ሊደግፈው ይገባል ብለን እናምናለን፣ ሰለሆነም ሙሉ አጋርነታችንን ለማሳየት የየዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዎይ የሥራ አስፈጻሚዎች፣ አባላት እንዲሁም ደጋፊዎች ቀኑን የጥቁር ልብስ በመልበስ ለሰማያዊ ፓርቲ ጥያቄ ድጋፍችንን እናሳያለን፣ በማያያዝም በኖርዌይ ለሚኖሩ መላ ኢትዮጵያውያን እና የኢትዮጵያ ወዳጆች ሁሉ ቀኑን የጥቁር ልብስ በመልበስ ለሰማያዊ ፓርቲ ጥያቄ ድጋፋችሁን እንድታሳዩ ድርጅታችን ጥሪውን ያቀርባል::

ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ

የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌይ
ኖርዌይ፣ ኦስሎ፣ ግንቦት 23፣ 2013

Thursday 23 May 2013

Bogaletch Gebre (Ethiopia),
Winner of the 2012-2013 King Baudouin African Development Prize,

‘for her inspirational leadership and her determination to build on a remarkable personal journey to empower the women of Ethiopia and establish a true community-based movement for social change’.
***

When women's rights campaigner Bogaletch Gebre was told by doctors after a car accident in 1987 that she would never walk again, not only did she prove them wrong, she later ran six marathons. Such tenacity is one of Gebre‟s trademarks. Since growing up in rural Ethiopia, she has overcome tremendous adversity to become the founder of Kembatti Mentti Gezzimma (KMG) Ethiopia, a nonprofit organization that envisages a society where women are free from all forms of discrimination and violence and able to attain justice and equality for themselves, their families and their communities.

Bogaletch (Boge) Gebre was born in the 1950s in Kembatta, a region where female genital mutilation was endemic, bridal abductions widespread and reproductive health services virtually non- existent. Gebre refused to accept a fate of remaining illiterate and dreamed of learning the alphabet. On the pretext of collecting water, she started making illicit „hide and seek‟ trips to the church school. She eventually received a government scholarship to attend the only boarding school for girls in Addis Ababa, went on to study in Israel, and later at the University of Massachusetts in the United States on a Fulbright scholarship. By the time she was working on a PhD in epidemiology in Los Angeles, her country was struck by famine, poverty and political turmoil. These events drove Gebre to devote herself fully to helping the people of her native Ethiopia. She knew that back home, girls were still being failed by society. Girls were now allowed to go to school, but because their education was not a priority for their families, they were made to do chores and often failed their examinations. As a result,women existed in a kind of limbo: their “disobedience” sullied them in the eyes of men who refused to marry them, but they had no way of progressing and establishing a career.

Morehouse College Class of 2013 Valedictorian Speech By Ethiopian Student Betsegaw Tadele | May 2013

Sunday 19 May 2013

ESAT Yesamentu engeda Ato Birhanu Damte Aba mela May 2013



በኢሕአዴግ ዉስጥ ያሉ ስልጣን የጨበጡ አክራሪዎች ነው ከፍተኛ ገንዘብ የማሸሽ እንቅስቅሴ እየተደረገ  በዴንቨርና በዲሲ፣  1 ዶላር 27 ብር እንደሚመነዘር፣ አገር ቤት ያሉ አንዳንድ ግለሰቦችም እስከ 1 ሚሊዮን ዶላር ወደ ዉጭ ለማሸሽ፣  በአገር ቤት 27 ሚሊዮን ብር ለመክፈል እየሞከሩ እንደሆነ ይናገራሉ። በአሜሪካና በካናዳ እንዲሁም በለንደን  መኖር ከጀመሩ አንድ አመት ባልሞላቸው ሰዎች የተገዙ 300 ሺህ ዶላር በላይ የሚያወጡ በርካታ ቤቶች (ሃብታሞች በሚኖሩባት በኦሬንጅ ካዉንቲ ካሊፎርኒያ ብቻ የታወቁ፣  ወደ አራት የሚሆኑ ቪላ ቤቶች) እንዲሁም የተከፈቱ በርካታ ቢዝነሶች በፎቶ ግራፍ ላይ የተመረኮዘ መረጃዎች በቅርብ ጊዜ ዉስጥ ይፋ ይደረጋሉ አሉ

Friday 17 May 2013

ESAT Interview With Abdulahi Hussen May 2013

የኢትዮጵያ ባለስልጣናት ስብዕና ያጋለጠው ጥናታዊ ፊልም በአብዱላሂ ሁሴን


Thursday 16 May 2013

Høy temperatur på Etiopia debatt


Foto: 
Engasjement: Det var høyt engasjement under mandagens debatt om Etipia, både i panelet og blant publikum.
                                       
Både utviklingsminister Holmås og Høyres Peter Gitmark viste stort engasjement i debatten på Litteraturhuset mandag.
Utviklingsmandag: Lokalene var fylt til randen. Det er mye engasjement i det etiopiske miljøet i Norge. Flere av tilhørerne holdt opp plakater med krav om at den norske regjeringen blir tøffere i forholdet til Etiopiske myndigheter. Det var også veldig mange som ønsket å stille spørsmål direkte til ministeren og til Høyres Peter Gitmark som varsler endringer i norsk Etiopia-politikk om hans parti kommer til makten etter høstens valg.

Kritisk til regimet

Noe som har blitt debattert i det siste og som også var sentralt under mandagens debatt er hvordan Norge burde forholde seg til etiopiske myndigheter.
Både Heikki Holmås og Peter Gitmark uttalte seg kritisk til det etiopiske regimets åpenbare menneskerettighetsbrudd.
- Jeg vil se en tøffere linje fra norske myndigheter. Det går i feil retning i Etiopia, ved valget i 2005 ble kun én representant fra opposisjonen valgt inn. Etiopias donorer har nedprioritert menneskerettigheter, sa Peter Gitmark.
Høyre har tidligere varsla at de ønsker å kutte i bistanden til Etiopia. Under gårsdagens debatt utdypet Gitmark tidligere uttalelser og sa at det først og fremst er støtten til offentlige velferdsgoder og støtten til energi Høyre vil kutte.
- Støtte som går gjennom den etiopiske stat blir brukt som symbol på at omverden støtter det etiopiske regimet, sa han.
Også energiutbygging har denne effekten ifølge Gitmark.
- Når du får tilgang på energi får du automatisk sympati for regjeringen. I 2005 ble det installert en rekke solcellepaneler. I ettertid ble denne forbedringen bruk om og om igjen som et bevis på at omverden støtter det etiopiske regimet. Og det ble truet med at støtten ville forsvinne dersom det etiopiske regimet ikke fikk beholde makten.
- Høyre vil støtte den etiopiske befolkningen og ikke regimet. Vi vil lære av diasporaen og ha med diasporaen i kontakten med regimet, fortsatte han.
- Det var en god oppklaring. Det har tidligere hørtes ut som om Høyre vil kutte all støtte til Etiopia svarte Holmås.
Også han var tydelig på at det er noen klare dilemmaer når man gir bistand til Etiopia.
- Vi ønsker ikke å støtte regimet, men å trekke seg helt ut vil ramme mange.

Hvilke rettigheter?


Holmås pekte på balansen mellom politiske og økonomiske rettigheter. Å prioritere politiske rettigheter høyest er ikke alltid riktig. Dersom Norge og andre bistandsaktører kutter støtten til Etiopia kan det hindre oppfyllelsen av for eksempel retten til mat var hans budskap.
Det var tydelig at den etiopiske disporaen satte pris på å få møte representanter for både den sittende og en mulig fremtidig regjering. Og debattiveren var gjensidig. To timer etter at debatten offisielt var ferdig satt utviklingsminister Heikki Holmås fortsatt å diskuterte med etiopisk diaspora.

Stemmen fra Etiopia


I panelet satt også Dr. Million Belay, Direktør for Movement for Ecological Learning and Community Action (MELCA). MELCA er en av Utviklingsfondets partnerorganisasajoner i Etiopia og driver miljøsensitive utviklingsprosjekter i landet. Belay hadde også noen oppfordringer til de norske politikerne.
- Jeg tror ikke sanksjoner vil virke. Spørsmålet om man skal gi bistand til Etiopia burde ikke kobles med andre spørsmål.
Han hadde også noen tanker om prioriteringer i bistanden.
- Jeg vil råde norske politikere til å satse på utvikling av elektrisitet.
Takk for en god debat

Tuesday 14 May 2013

ከፍተኛ ወታደራዊ ጥበቃ በሚደረግበት የብአዴን ጽህፈት ቤት እና የሰማእታት ሀውልት በሚገኙበት አካባቢ አካባቢ መሆኑ እና ሌሎች ፖሊሶችም አፋጣኝ እርምጃ ለመውሰድ አለመቻላቸው የባህር ዳርን ህዝብ አስቆጥቶአል

 እነ አቶ መላኩ ፈንታን ዋስትና ተከለከሉ




ለባህር ዳር ህዝብ  ደስታው ደስታችን ሐዘኑም ሐዘናችን በመሆኑ ንፁኃን የጥቃቱ ሰለባ በሆኑት ህፃናትን ስም ልዑል እግዚአብሄር ነፍሳቸውን በገነት ያኑርልን

Sunday 12 May 2013

ለመላው ኢትዮጵያዉያን እናቶች እንኳን ለእናቶች ቀን በሰላም አደረሳቹህ

ለመላው ኢትዮጵያዉያን እናቶች እንኳን ለእናቶች ቀን በሰላም አደረሳቹህ ለነጻነት የሚደረገውን ትግል  አድነት አጠናክረን በመቀጠል በእናቶቻችን በእህቶቻችን እየደረስ ያለውን ስደት የፍትህ መጓደል መደፈር በለጋነት ዕድሜአቸው ለሴትኛ አዳሪነት መዳረግ ለአስከፊ የተላላፊ በሽታዎች መጋለጥ ያለዕድሜ ጋብቻ ያለዕድሜ ስደት ተፈናቅለው በየሜዳው ለሚወልዱት ለተበተኑት አረ ሰንቱ የዛች ሃገር መከራ እንድረስላቸው ድል ለኢትዮጵያዊያን  እናቶች