ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ፻ኛው የኖቤል የሰላም ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ ለምድራችን እና ለሰው ልጆች ለሰላም ደህንነት ላደርጉት ታላቅ አስተዋፆ የሚሰጥው ይህ ታላቅ ሽልማት የመላው ኢትዮጵያውያን ጭምር በመሆኑ ደስታችን የላቀ ነው፡፡
እግዚአብሄር መልካሙን አድርጓል እና ደስ ብሎናል፡፡
እግዚአብሄር መልካሙን አድርጓል እና ደስ ብሎናል፡፡
እንኳን ደስ አላችሁ
እንኳን ደስ አለን
This Blog Is Intended To Raise Platform For Dialoguing And Discussing The Practical Issues Related With Women And Children in Ethiopia.