Saturday, 27 October 2012

በእስራኤል የተደበደበው የሱዳን ሚስጢራዊ የጦር መሣሪያ ፋብሪካ ለኢትዮጵያ ሥጋት መሆኑ ተጠቆመ


እስራኤል በዚህ እጅግ ሚስጥራዊ ነው በተባለለት ወታደራዊ የጦር መሣርያ ፋብሪካ ላይ ጥቃቱን የፈጸመችው በቅርቡ በሒዝቦላህ የተላከባት ሰው አልባ የጦር አውሮፕላን (Drone) ግዛቷ ውስጥ መትታ ከጣለች በኋላ መሆኑ ታውቋል፡፡ የእስራኤል ወታደራዊ ባለሥልጣናት ሰው አልባው የጦር አውሮፕላን የተመረተው በካርቱም የጦር መሣርያ ፋብሪካ ውስጥ መሆኑን፣ በግብፅ በኩል ተጓጉዞ ለኢራን ከደረሰ በኋላ ሊባኖስ ውስጥ ለመሸገው ሒዝቦላህ መሰጠቱን መግለጻቸው በዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኅን ተገልጿል፡፡

ምንም እንኳን እስራኤል የጦር መሣርያ ፋብሪካውን በሚሳይል ማጥቃቷን በቀጥታ ባታስተባብልም፣ የሱዳን መንግሥት ከጠላቶቿ ጋር እያሴረባት መሆኑን ወታደራዊ ባለሥልጣናቷ እየገለጹ መሆናቸው ተሰምቷል፡፡ የሱዳን መንግሥት ጥቃቱን የፈጸመችው እስራኤል መሆኑን አስታውቆ፣ ጉዳዩን ወደተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የፀጥታው ምክር ቤት እወስዳለሁ ብሏል፡፡ በተጨማሪም ለጥቃቱ አፀፋ ምላሽ እንደሚሰጥ ዝቷል፡፡ የሱዳን መንግሥት የካርቱም የጦር መሣሪያ ፋብሪካው መደብደቡን ማረጋገጡ ለኢትዮጵያና ለአካባቢው አገሮች ጭምር ሥጋት መሆኑን የሚገልጹት ተንታኞች፣ በተለይ ኢትዮጵያ ጉዳዩን ትኩረት ሰጥታ ልትከታተለው ይገባል ይላሉ፡፡

የአላሙዲን ኪስ በወርቅ ሲታጨቅ፤ አድላ ኑሮ በጭንቅ!


(አሥራደው ከፈረንሳይ)

ተናገር መጋዶ ተናገር ሻኪሶ ፤
ወርቅ ወዴት ተጋዘ ላንተ አፈሩ ደርሶ ፤
ተናገር ሃዱማ ደግሞም ኡላኡሎ ፤
እነማን ዘረፉት የወርቁን አሎሎ ፧፦
የወርቁን ቡችላ የለገ ደንቢውን ፤
ደብዛውን ንገሩን የደረሰበትን ፧፦

እነማን ዘረፉት ፧ ማንስ ከበረበት ፧፦
እነማን ተዝናኑ፧ ማንስ ጨፈረበት ፧፦
ደሃ በደከመ ደሃ በሞተበት ፤
ጦሙን እንደዋለ አፈር ተንዶበት ፥፥

አካፋና ድማ ይዘው ሳይቆፍሩ ፤
ጨለማ መግፈፊያ ሻማ ሳያበሩ ፤
ጠብ ሳይል ላባቸው ባቋራጭ ከበሩ ፡
ያገር አንጡራ ሃብት እየመዘበሩ፥፥

ዕትብቱ ተቆርጦ ለተቀበረበት፤
ለወርቁ ባለቤት ምንም ሳይሰሩሉት ፤
ጉሮሮውን አንቆ ካፉ በመቀማት ፤
ሃብታም መዘበረ ባዳ ከበረበት ፥፥

አወይ ክብረ መንግሥት እንዴት ነው አዶላ ፧፦
ደሃን እያስራበ ሃብታም የሚያበላ ፦

 
 

Wednesday, 24 October 2012

የሐረር ሬዲዮ ጣቢያ ሥርጭት ተቋረጠ

ጥር ፪ ቀን ፩፱፮፭ ዓ ም የተመሰረተው የሀረር ሬዲዮ ጣቢያ በኦሮሚኛ ኋላም በሶማሊኛና ሀረሪ ቋንቋዎች ሲያስተላልፋቸው የነበሩ አካባቢያዊ ስርጭቶች መቋረጣቸውን ተከትሎ በምስራቁ የሀገሪቱ ክፍል ነዋሪዎች ቅሬታ በማሰማት ላይ ናቸው። ከጠቅላዩ ሞት ጀምሮ ሬዲዮ ጣቢያው ሶስቱን የአካባቢያዊ ስርጭቶች በመዝጋት የሀገራዊ ስርጭቱን ብቻ ተቀብሎ በማስተላለፍ ላይ ይገኛል። ሬዲዮ ጣቢያው በተለይ በመዝናኛ ዝግጅቱ የሕብረተሰቡን የዕለት ከዕለት ህይወት በመዳሰስ ተወዳጅና ተደማጭ ነበር።



 Deutsche Welle









 

የኢትዮጵያ ህዝብ ለማስተማር ብዙ ጊዜ አጥፍተናል ።

 
መለስ አንድ ሰው ነው በአንድ ሰው ሞት የድርጅቱ ዓላማ አይቀየርም ስለዚህ በኢትዮጵያ መንግስት በኩል የፖሊሲ ለውጥ አይኖርም” ነው ያሉት አቶ ስብሀት።
መንግስታቸው የደርግ ተከታዮችንና የፊውዳል ርዝራዦችን ለመቆጣጠር ብዙ ዓመታት እንደሠራ የጠቀሱት አቶ ስብሀት በደርግ የተበላሸውን የኢትዮጵያ ህዝብ ለማስተማር ብዙ ጊዜ አጥፍተናል ።
የኢትዮጵያ ሕዝብ ለዲሞክራሲ ብቁ አይደለም በማለት ነው።
 

70 politifolk aksjonerte mot 40 asylsøkere

70 politifolk aksjonerte mot 40 asylsøkere uten lovlig opphold ved asylmottaket i Sandnessjøen. Sju av dem er allerede sendt ut av landet.
 
– Vi hadde sett på forhånd at det var mange asylsøkere med endelig avslag ved asylmottaket i Sandnessjøen. Det ville vi gjøre noe med. Derfor har vi gått veldig grundig til verks i dag, sier politioverbetjent Magne Løvø til NRK.no.
 
Derfor gikk 50 politifolk fra Politiets utlendingsenhet og 20 fra Helgeland politidistrikt til aksjon i dag.
Opprinnelig var det åtte som skulle transporteres ut, men en av asylsøkerne var stukket av da politifolkene kom.
– Hvorfor måtte dere være 70 stykker?
 
– Det var veldig mange på Alstahaug som hadde fått endelig avslag. Derfor måtte vi aksjonere mot samtlige rom på mottaket samtidig, sier Løvø.

Monday, 22 October 2012

አባ በምድር አላፊ የሆነ ሥጋ ለባሽ ከኢየሱስ እኩል በላይ ክብር መውሰድ አይገባውም ብለህ ራስህ አስተምረሄን የለም ብላ ስትለኝ በእውነት መልስ አጣሁ

<<ባለቤቴ ሁለቱም ወላጆቿ የወላይታ ብሄር ተወላጆች ናቸው :: ወላይታ ... በኤርትራ ክልል ውስጥ ነው ካልተባለ በቀር እኔም ባለቤቴም ወላይታና ኢትዮጵያዊያን ነን....>>
ጠ/ሚኒስትር ኃ/ማሪያም ደሳለኝ
 
ጥያቄ : - ክቡር ጠ /ሚኒስትር አቶ ኃ /ማሪያም አዲሱን ስልጣን እንዴት አዩት ?
 
ጠ /ሚኒስትር ኃ /ማሪያም : - እንግዲህ ከጌታ ጋር ሁሉንም ለመወጣት ተያይዘናል ያስጀመረን ጌታ ከግቡ ያደርሰናል የሚል ዕምነት አለኝ ::
 
ጥያቄ : - እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ አልፎ አልፎ በከባድ ጥበቃ እየታጀቡ ወደ ቤ /ክርስቲያን እንደሚሄዱ ባለቤቴ ትነገረኛለች :: ይህ እውነት ነው ?
 
ጠ /ሚኒስትር ኃ /ማሪያም : - አዎን ለእኔና ለቤተሰቤ መሰረታችን እምነታችን ስለሆነ የዘውትር ሕይወታችን በቤተክርስቲያን ዙሪያ ነው :: ጊዜ ሳገኝ አልፎ አልፎ እሁድን እንደምንም ቸርች ለመሄድ ጥረት አደርጋለሁ : ካልሆነም ቄሶችና የቤተክርስቲያን አገልጋዮች እኛ ቤት ድረስ እየመጡ የጌታን ቃል ያካፍሉናል :: በቤታችን ውስጥ ግን ማታ ማታ ሁሌም የቤተሰብ ፕሮግራም እናደርጋለን :: እንዘምራለን እናመልካለን :: መጽሐፍ ቅዱስ ከፍተን ሁላችንም ጥቅሶች አንብበን ተንበርክከን ጸሎት አርገን ወደ መኝታ እንሄዳለን ::
 
ጥያቄ : - አብረዋችሁ የሚሰሩ የኢሕአዴግ ሰዎች ባልሳሳት ኤትየስት / ኃይማኖት አልባ ናቸው : ሲባል እሰማለሁ ይህ ሁኔታ ለእርሶ በሥራዎት ላይ ፈተና አልሆንቦትም ?

Sunday, 21 October 2012

Flagget

 

Flagget har tre like brede, horisontale striper i grønt, gult og rødt (regnet ovenfra) og riksvåpenet i midten. Trikoloren ble opprinnelig antatt 1897, men hadde den gang den røde stripen øverst og keiservåpenet midt på flagget. Den nåværende utformingen stammer fra 1941, og versjonen med det nye riksvåpenet ble offisielt antatt 1996. I Mengistu-regimets tid hadde flagget folkerepublikkens riksvåpen i midten. I det etiopiske keiserrikets tid symboliserte den røde fargen makt og tro, den gule kirken, fred og naturens rikdom og kjærlighet; den grønne landet og håpet. Fargene ble også sett i forbindelse med Treenigheten og landets tre hovedprovinser. Dagens fortolkning er at flagget symboliserer den etiopiske nasjons ære og skjønnhet: Det røde representerer livene som er blitt ofret for å forsvare den nasjonale uavhengigheten, det gule den religiøse friheten i landet og det grønne landets fruktbarhet. Det etiopiske flaggets farger var utgangspunktet for de panafrikanske fargene og brukes av rastafari-bevegelsen.

Riksvåpen

Riksvåpenet, som ble offisielt antatt 1996, er et blått sirkelrundt felt med et pentagram (femtagget stjerne) i gult. Mellom stjernens tagger er det fem gule avsmalnende stråler. Det gamle etiopiske våpenet viste «løven av Juda», en løve med krone som holdt en korsprydet stav med en vimpel i landets farger. Riksvåpenvarianter med kommunistiske symboler som stjerne, plog, tannhjul osv. ble benyttet av Mengistu-regimet i perioden 1975–91.