Sunday 26 August 2018

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ዛሬ እሁድ በመኖሪያ አቅራቢያቸው በድህነት የሚኖሩ አንዲት አዛውንትን ጎብኘ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ዛሬ እሁድ በመኖሪያ አቅራቢያቸው በድህነት የሚኖሩ አንዲት አዛውንትን በመጎብኘት በላያቸው ላይ እየፈረሰ ያለ ደሳሳ ቤታቸው በጎረቤቶች ትብብር ዳግም እንዲስራ ቤቱን የማፍረስ ስራ አስጀመሩ፣ በእማሆይ ቤትም በህብረት ቁርስ ተመግበዋል ::
መላው የአዲስ አበባ ነዋሪዎች እና የኢትዮጵያ ህዝብ በአዲሱ አመት የወደቁ ወገኖቹን የማንሳት ተመሳሳይ ተግባራትን እንዲፈጽሙ በዚህ መልክ በመደመርና በፍቅር አዲሱን አመት እንዲቀበሉ ጥሪ አቅርበዋል::
Image may contain: 2 people
Image may contain: 1 person, smiling, sitting, eating and food
Image may contain: 4 people, people smiling

Image may contain: 6 people, people smiling, people sitting

No comments:

Post a Comment