Wednesday 19 September 2018

የድኅረ ወሊድ ጭንቀት (postnatal depression)

የድኅረ ወሊድ ጭንቀት(postnatal depression) እናቶች ከወለዱ በኋላ የሚያጋጥማቸው፣ ከአንድ ወር እስከ አንድ ዓመት ሊዘልቅ የሚችል የጭንቀት ዓይነት ነው፡፡ ልጅ መውለድ የሚያስከትለውን አዲስ ሁኔታ፣ ጠባይ፣ የሰውነትና የስሜት ለውጥ ለማስተናገድ በሚደረገው እናታዊ ትግል ምክንያት በመጀመሪያዎቹ ቀናት የጠባይ ልውጠት(baby blues) ይከሠታል፡፡ ይህ ግን ለሁለትና ለሦስት ቀናት የሚቆይ ነው፡፡ ነገሩ ከእነዚህ ቀናት በላይ ከዘለቀ ወደ ጭንቀት ያድጋል፡፡ እርሱም የድኅረ ወሊድ ጭንቀት(postnatal depression) ይባላል፡፡ በዚህ ዓይነት ጭንቀት ውስጥ የሚገኙ እናቶች ‹ሙዳቸው› ይጠፋል፤ የተሸናፊነት ስሜት ይሰማቸዋል፤ ተስፋ ቢስነት ይነግሥባቸዋል፤ ስለ ተወለደው ሕጻን አብዝተው ይጨነቃሉ፤ አንዳች የሆነ ነገር ልጃቸውን የሚነጥቃቸውና የሚገድልባቸው ወይም የሚያሳምምባቸው ይመስላቸዋል፡፡ ይህ ፈልገው የሚያመጡት ጠባይ ሳይሆን ወሊድ የሚያመጣባቸው ክስተት ነው፡፡
የድኅረ ወሊድ ጭንቀት ቁጣን ያስከትላል፣ ያነጫንጫቸዋል፣ ተናጋሪ አንዳንዴም ጯሂ ያደርጋቸዋል፡፡ እጅግ የሚገርመው ደግሞ የሚቆጡትም፣ የሚነጫነጩትም፣ የሚናገሩትም፣ የሚጮኹትም በሚወዱትና በሚቀርባቸው ሰው ላይ ነው፡፡ ይህም መውለድ ያመጣው የጠባይ ለውጥ እንጂ ውሳጣዊ የልቡና ለውጥ አለመሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡ የሚነጫነጩበትን፣ የሚቆጡበትንና የሚጮኹበትን ብቻ ለተመለከተ ሰው ትዳሩ የፈረሰ፣ ቤተሰቡ የታመሰ ሊመስለው ይችላል፡፡ ግን በውስጣቸው ፍቅር አለ፡፡ ለዚህም ነው በሚቀርቡትና በሚወዱት ሰው ላይ ብቻ የሚያደርጉት፡፡
በዚህ የድኅረ ወሊድ ጭንቀት ውስጥ ያሉ እናቶች ከምንም ጊዜ በላይ ክብካቤ፣ ፍቅርና እገዛን ይፈልጋሉ፡፡ ከምንም ነገር በላይ የሚረዳቸው፣ የሚገነዘባቸው ሰው ይሻሉ፡፡ ባሎቻቸው፣ የቅርብ ቤተሰቦቻቸውና ጠያቂዎቻቸው ሳይረዷቸው ከቀሩ ጭንታቸው ይበልጥ ይጨምራል፡፡ ይህ ችግር የቤተሰባቸውን መረዳትና እገዛ ካገኘ በቶሎ የሚጠፋ መሆኑን የሚያውቁ ብልሆች ጊዜውን በትዕግሥት፣ በአርምሞ፣ በመቻልና በማሳለፍ ይሻገሩታል፡፡ የማይረዱ ቤተሰቦች ግን መልሰው ይጮኹባቸዋል፤ ይቆጧቸዋል፤ ያኮርፏቸዋል፤ ይርቋቸዋል፤ ከዚህም አልፎ ይፈርዱባቸዋል፡፡ በተለይም ወንዶች በዚህ ይታማሉ፡፡
ኢትዮጵያ ለውጥንና ተስፋን ወልዳ አሁን የድኅረ ወሊድ ጭንቀት ላይ ናት፡፡ ስለዚህም በሕዝቡ ላይ ንጭንጭ፣ ተሥፋ መቁረጥ፣ ስሜታዊነትና ቁጣ ይታያል፡፡ ይህንን የሚገልጠው ደግሞ በሚያደንቀው፣ በሚወደውና በሚያከብረው ላይ ነው፡፡ ይህ ግን የሚያልፍ ጠባይ ነው፡፡ ልጁ እያደገ፣ እናቲቱም እየበረታች ስትሄድ ጭንቀቷ ወደ ደስታ፣ ንጭንጯም ወደ ሳቅና ጨዋታ ይቀየራል፡፡ ነገር ግን ይህን ወቅት በሚገባ የሚረዳ የቅርብ ቤተሰብ ያስፈልጋታል፡፡ ምሁራን፣ ጋዜጠኞች፣ የሕዝብ መሪዎች ፣ የሃይማኖት አባቶች፣ ፖለቲከኞች፣ ሹማምንትና የሐሳብ መሪዎች ይህንን የድኅረ ወሊድ ጭንቀት ጠባይ መረዳት፣ ለአንዲት ወላድ እናት ሊደረግ የሚገባውን ክብካቤ ማድረግ፣ በወሊድ ምክንያት የሚከሠቱ የጠባይ ለውጦችን ዐውቆ የተጠናና ተገቢ የሆነ ምላሽ መስጠት ያስፈልጋቸዋል፡፡
ሁሉም ተናዳጅ፣ ሁሉም፣ ተሥፋ ቆራጭ፣ ሁሉም ጯሂ፣ ሁሉም ተነጫናጭ፣ ሁሉም አፉ እንዳመጣለት ወርዋሪ፣ ሁሉም ልቡ ያጎሸውን ሁሉ ተናጋሪ ከሆነ የእናቲቱ ጭንቀት እየጨመረ፣ ጤንነቷ እየተቃወሰ፣ የልጁ ጤንነት እየተበላሸ፣ የቤተሰቡ ሰላም እየተናጋ፣ በመጨረሻም ለደስታና ለእልልታ የተወለደው ልጅ ለመከራና ለጭንቀት ይሆናል፡፡
እንረጋጋ፣ እናረጋጋ፤ ሀገር የድኅረ ወሊድ ጭንቀት(postnatal depression) ላይ ናት፡፡

Saturday 8 September 2018

የኢ/ር ስመኘው ገዳዮች ጄ/ል ክንፈ እና ዶ/ር ደብረፂዮን ናቸው!!


From Seyoum Teshome Facebook page

የኢንጂነር ስመኘውን አሟሟት አስመልክቶ ፖሊስ ያቀረበውን የምርመራ ውጤት እንዳለ እንቀበለው። እሺ…እንጂነር ስመኘው ራሱን አጥፋ። ይህ ሰው ራሱን ያጠፋበት ምክንያት ምንድነው? የሀገሪቱን ትልቅ የግንባታ ፕሮጀክት በኃላፊነት ሲመራ የነበረ ሰው ነው። መስቀል አደባባይ ላይ ራሱን ከማጥፋቱ በፊት ፍላሚንጎ ወደሚገኘው የመንግስት ኮሚኒኬሽን ፅ/ቤት ቢሮ እየሄደ ነበር። የሚሄደው ስለ ህዳሴው ግድብ ግንባታ አጠቃላይ ሂደት መግለጫ ለመስጠት ነው።
ከዚያ ቀደም ብሎ ጠ/ሚ አብይ አህመድ የህዳሴው ግድብ ግንባታ አሁን ባለው አካሄድ በአስር አመት ውስጥ እንደማይጠናቀቅ መናገራቸው ይታወሳል። ኢ/ር ስመኘው ግን “የግድቡ ግንባታ ከ60% በላይ ደርሷል” እያለ መግለጫ ሲሰጥ ኖሯል። ይህ ሰው እንዲህ ያለ የውሸት መግለጫ ሲሰጥ የኖረበት ምክንያት አስመልክቶ ከዚህ ቀደም ከዶ/ር ደብረፂዮን ገ/ሚካኤል ጋር ያደረገውን የኢሜል ልውውጥ እንደ ማሳያ መጥቀስ ይቻለል። እነ ዶ/ር ደብረፂዮን እና ጄ/ል ክንፈ ለህዳሴው ከተመደበው በጀት ውስጥ ወደ 70 ቢሊዮን የሚሆነውን ሙጥጥ አድረገው ሲዘርፉ ኖረዋል። በተለይ ለሜቴክ የተሰጠው ስራ ግን ገና 30% ላይ ነው። 30% የሚሆነውን ሥራ ሳይሰሩ 90% የሚሆነውን በጀት የበሉት የሜቴክ እና ህወሓት ባለስልጣናት ኢ/ር ስመኘውን እያስገደዱ “የህዳሴው ግድብ ግንባታ ከ60% በላይ ደርሷል” እያለ እንዲናዘዝ ሲያደርጉት ኖረዋል።
በድንገት ዶ/ር አብይ መጣና በህዳሴው ግድብ ጉብኝት ያደርጋል። በቦታው ያለውን የውሸትና የሌብነት ክምር ከተመለከተ በኋላ “ይህ ውሸትና ሌብነት ማብቃት አለበት። የኢትዮጵያ ህዝብ እውነታውን ማወቅ አለበት። የህዳሴው ግድብ ገና 30% ላይ ሲሆን 90%ቱ በጀት ተዘርፎ አልቋል ብለህ እቅጩን ተናገር” የሚል መመሪያ ይሰጡታል። ከጉብኝቱ መልስ ጠ/ሚ አብይ አህመድ ከምሁራን ጋር ባደረጉት ስብሰባ “የህዳሴው ግድብ አሁን ባለው አካሄድ በ10 አመት ውስጥ እንኳን አይጠናቀቅም” ብለው ተናገሩ።
የሀገር ውስጥና የውጪ ሚዲያዎች ወደ ኢ/ር ስመኘው ስልክ በመደወል “ይሄ ነገር እንዴት ነው?” ብለው ጠየቋቸው። ሰውዬው በከፍተኛ ግራ መጋባት ውስጥ ሆነው “ቆይ ከመንግስት ኮሚኒኬሽን ጋራ ተናጋግሬ ምላሽ እሰጣለሁ” ማለት ጀመሩ። በቀጣይ ቀናት ወደ አዲስ አበባ መጡ። ዋና ዋና የመንግስት ሚዲያዎችን ጠርተው ፍላሚንጎ ወደሚገኘው የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ፅ/ቤት በመሄድ ላይ ሳሉ መስቀል አደባባይ ራሳቸውን አጠፉ።
ኢ/ር ስመኘው የሚሰጡት መግለጫ ምን የሚል ነበር? “የግንባታ ሥራው ገና 30% ላይ እያለ 90% በጀት መዘረፉን ደብቄ ሥራው ከ60% በላይ ደርሷል እያልኩ የሌቦችን ስራና ዘረፋ ስደብቅ፣ ሀገርና ህዝብን ስዋሽ…ስዋሽና ስዋሽ ኖሬያለሁ” የሚል ነው። ይሄ “Professional Suicide” ይባላል!!! ኢ/ር ስመኘው ላለፉት 6 አመታት ሙያዊ ኃላፊነቱን መወጣት የተሳነው፣ ሀገርና ሕዝብ ሲያዘርፍ የኖረ ሙያዊ ክብርና ስነ-ምግባሩ የተገፈፈ “ተራ” የዘራፊዎች መጨዋቻ እንደነበር በራሱ ላይ ከሚመሰክር ራሱን ቢያጠፋ ይመርጣል። በዚህ መሰረት ኢ/ር ስመኘው ራሱን አጠፋ!!!
ኢንጅነሩ ራሱን ሲያጠፋ ከሁሉም ቀድመው የአዞ እምባ ማንባት የጀመሩት ገዳዮቹ ናቸው። የኢ/ር ስመኘው ገዳይ ሽጉጥ አይደለም። ራሱ ግለሰቡም አይደለም። ከዚያ ይልቅ እጁን የኋሊት ጠፍሮ በጉልበት እያስፈራራ ሲያስዋሸዋ የኖረው ጄነራል ክንፈ፣ ለሙያው እንዳይገዛ ከላዩ ላይ የዕብሪት ትዕዛዝ ሲያዘንብበት የነበረው ዶ/ር ደብረፂዮን ናቸው። በዚህ መልኩ ህሊናዉን ሸጦ፣ ውሸት እየተናገረ፣ የእነሱን ዘረፋ እየደበቀ እንዲኖር ያደረጉት፣ ሙያዊ ክብርና ዝናውን የገፈፉት፣ በመጨረሻም ራሱን እንዲያጠፋ ያደረጉት ጄ/ል ክንፈ እና ዶ/ር ደብረፂዮን ናቸው።

Friday 7 September 2018

.እውነት ለመናገር እኛ ኦሮሞዎች ጥበብ እና ጀግንነት አይወድልንም: :

ንደዚህ አይነት የበሰለ ሰው ደስ ይለኛል በግሌ:- 

የአመቱ ምርጥ ኮሜንት!!! 

ይህ አስተያየት የተሰጠው ለእቴጌ ጣይቱ ሐውልት የመሰረት ዲንጋይ ለመጣል ከተዘጋጀ በሁዋላ በኦሮሞ አክቲቪስቶች ጫጫታ የተነሳ የመሰረት ድንጋዩ ሳይጣል መቅረቱን ተከትሎ በOMN በተሰራ ዘገባ ስር @YAYESHHULU YINBEREKEKILISHAL በመሚል አካውንት የተሰጠ አስተያየት ነው*****
1.እውነት ለመናገር እኛ ኦሮሞዎች ጥበብ እና ጀግንነት አይወድልንም: : ጠበብን እና ጀግነትን ተገንዝበን አያከብርም:: ጣይቱም ትሁን ምንሊክ ከ50% በላይ ኦሮሞ ናቸው:: ነገር ግን ኦሮሞ ሞኝ ነን ; ብዙ ግዜ በ inferiority compex ወደ ሃላ እንቀራለን:: አማራ የወደደው እና ያደነቀው ነገር ሁሉ የአማራ ይመስለናል:: በዚህም ጀግኖቹን እና ጠቢባኑን መጠቀም ሳይችል: ;ለሌሎች አሳልፎ ይሰጣ ; ጀግኖቻችን እና ጠቢባኖቻችን በሌሎች hijacked ይደረሉ::


2.አማራ ብልጠቱ ከየትም ብሄር ብትሆን ; ጀግና እና ብልህ ወይም አዋቂ ከሆንክ ይወድሃል:,ያከብርሃል የራሱ እስክትመስለው ያቀርብሃል:: Because they give high values for knowledge , wisdoms, leadership and heroism . ሞኝ ,ተላላ , አላዋቂ , ፈሪ ከሆነ አማራ የራሱንም መሪ ቢሆን አያከብርም አያደንቅም::
3. በትንሹ ለምሳሌ መንግስቱ ሀይለማሪያም በእናቱም ይሁን በአባቱ ኦሮሞ ነው ; የሚወደው እና ሚደነቀው ግን በአማራ ነው:: ሌሎችም እጅግ ብዙ አሉ እንደእነ ሎሬት ፀጋየ ገ/መድህንም 100% ኦሮሞ ናቸው ; በጥበባቸው የሚወደዱት እና ሚከበሩት ግን በእማራው ነው::
4.እዩዋቸው አቢይ አህመድ እና ለማ መገርሳን ; አማራ እንዴት እንዳነገሳቸው ,እንደወደዳቸው, እንዳከበራቸው , ህይወቱን አሳልፎ እንደ ሚስጥላቸው ::
5. እነሱ ግን ከኦሮሞ እናት እና አባት ተገኝተው , የኤሮሞን ወተት እና ውሃ ጥጥተው አድገው ሳለ ; አማራ ያየው ብሄራቸውን አይደልም ; ድፍረታቸውን ,leadership አሰጣጣቸውን , ብልህነታቸውን እና ቅንነታቸውን ነው:
6. የኦሮሞ ችግሩ በድሮው አባገዳ ደረጃ የሚወደሰውን እና የሚደነቀውን ; ከብት ጠባቂ ጀግና(0ld fashion warriors)ወይም local heroes እንጅ ; ለnational ጀግና ክብር አይሰጥም:: በዚህም የተነሳ የኦሮሞ ተወላጅ ዘመናዊ መሪዎቻችንን ብዙ እርቀት ሄደው ሀገር የመምራት እንዳይችሉ እንቅፋት እንሆናለን::
7. አሁን ለምሳሌ ኦሮሞ ቄሮ ጅዋር መሃመድ እንወድዋለን እናከብረዋለን እንበል; ጅዋር መሀመድ በ National ደረጃ በአማራ እና በትግራይ በሌላውም ብሄር ተቀባይነት ቢኖረው ; እኛ ኦሮሞዎች ጅዋር ኦሮሞ አይደለም እንላለን ; ምክንቱም ጅዋር local ብቻ ሆኖ ; ኦሮሞ ኦሮሞ እያለ ብቻ እንዲቀር እንፈልጋለን::
8. ለዚህም ነው ምእራብያውያን ; የአንድን ማህበረሰብ ስነልቦና እና የእውቀት ደረጃ ; ወይም values ለማወቅ ወይም ለመረዳት ከፈለግክ ; ማህበረሰቡ የሚያደንቃቸው ጀግኖቻቸውን ወይም icons ቸውን ቀርበህ ተመልከት ወይም አድምጥ የሚሉት::
9. ምሊክንም ይሁን ጣይቱን ያስተዳደሩት ትምህርት በሌለበት ,ሚድያ በሌለበት ,ፌስቡክ በሌለበት የዛሬ 200 አመት ነው ; ስለዚህ በድሮው ዘመን የንጉሳዊ አገዛዝ አስተሳሰብ እንዳኛቸው::
እንግሊዝ አውሮጳም ቢሆን በዚያ ዘመን ; አንድ ግዛት አልገብርም ብሎ ካስቸገረ ; ለምን የእናቱ ልጆች አይሆኑም ; ለ 2 ግዜ ወይም 3 ግዜ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ከንጉሱ ከቤተመንግስት ይላክ እና ; አሁንም አሻፈረኝ ካለ ተንቂያለው ብሎ የማስፈራሪያ እርምጃ ; አልገብርም ብሎ ባስቸገረው በግዛቱ ህዝብ ላይ ይወሰድበት ነበር: “”nothing is personal or hatred”
10. እነሱ አልከተልም ወይም አልገብርም ያላቸውን ህብረተሰብ ; እንደነ ጅዋር 6 አመት ሙሉ በፌስቡክ ህዝብን ለማሳመን ; እንደ ለማ መገርሳ ለማግባባት ምንም ዘመናዊ የመረጃ ማስተላለፊያ እና ሚድያ ሳይኖራቸው ; ሰው ቢገድሉ ወይም ቢያስፈራሩ ምን ይገርማል ;
እኛ አለን አይደል በዘመናዊው ዘመን ተምረን እና ተፈጥረን የዛሬ 20 ቀን ; የደቡብ ልጅ እንደኛ ኦሮምኛ አልተናገረም ብለን ;በዚህ በሰለጠነ ዘመን በኮምኔኬሽን ማሳመን አቅቶን inocent ሰው ሻሸመኔ ላይ ዘቅዝቀን የገደልን እና ያቃጠልን:: በምንሊክ ከተናደድን እኮ ከምንሊክ መማር ነበረብን; እውነተኛ ከሆን where is our practical justification ?
Let’s set our standards higher and push forward our Oromo leaders to the national and global levels by admiring them. ር ል
ስለተመቸኝ ሼር አርኩላችሁ 
ከወደዳችሁት ሼር አርጉት