Friday 7 September 2018

.እውነት ለመናገር እኛ ኦሮሞዎች ጥበብ እና ጀግንነት አይወድልንም: :

ንደዚህ አይነት የበሰለ ሰው ደስ ይለኛል በግሌ:- 

የአመቱ ምርጥ ኮሜንት!!! 

ይህ አስተያየት የተሰጠው ለእቴጌ ጣይቱ ሐውልት የመሰረት ዲንጋይ ለመጣል ከተዘጋጀ በሁዋላ በኦሮሞ አክቲቪስቶች ጫጫታ የተነሳ የመሰረት ድንጋዩ ሳይጣል መቅረቱን ተከትሎ በOMN በተሰራ ዘገባ ስር @YAYESHHULU YINBEREKEKILISHAL በመሚል አካውንት የተሰጠ አስተያየት ነው*****
1.እውነት ለመናገር እኛ ኦሮሞዎች ጥበብ እና ጀግንነት አይወድልንም: : ጠበብን እና ጀግነትን ተገንዝበን አያከብርም:: ጣይቱም ትሁን ምንሊክ ከ50% በላይ ኦሮሞ ናቸው:: ነገር ግን ኦሮሞ ሞኝ ነን ; ብዙ ግዜ በ inferiority compex ወደ ሃላ እንቀራለን:: አማራ የወደደው እና ያደነቀው ነገር ሁሉ የአማራ ይመስለናል:: በዚህም ጀግኖቹን እና ጠቢባኑን መጠቀም ሳይችል: ;ለሌሎች አሳልፎ ይሰጣ ; ጀግኖቻችን እና ጠቢባኖቻችን በሌሎች hijacked ይደረሉ::


2.አማራ ብልጠቱ ከየትም ብሄር ብትሆን ; ጀግና እና ብልህ ወይም አዋቂ ከሆንክ ይወድሃል:,ያከብርሃል የራሱ እስክትመስለው ያቀርብሃል:: Because they give high values for knowledge , wisdoms, leadership and heroism . ሞኝ ,ተላላ , አላዋቂ , ፈሪ ከሆነ አማራ የራሱንም መሪ ቢሆን አያከብርም አያደንቅም::
3. በትንሹ ለምሳሌ መንግስቱ ሀይለማሪያም በእናቱም ይሁን በአባቱ ኦሮሞ ነው ; የሚወደው እና ሚደነቀው ግን በአማራ ነው:: ሌሎችም እጅግ ብዙ አሉ እንደእነ ሎሬት ፀጋየ ገ/መድህንም 100% ኦሮሞ ናቸው ; በጥበባቸው የሚወደዱት እና ሚከበሩት ግን በእማራው ነው::
4.እዩዋቸው አቢይ አህመድ እና ለማ መገርሳን ; አማራ እንዴት እንዳነገሳቸው ,እንደወደዳቸው, እንዳከበራቸው , ህይወቱን አሳልፎ እንደ ሚስጥላቸው ::
5. እነሱ ግን ከኦሮሞ እናት እና አባት ተገኝተው , የኤሮሞን ወተት እና ውሃ ጥጥተው አድገው ሳለ ; አማራ ያየው ብሄራቸውን አይደልም ; ድፍረታቸውን ,leadership አሰጣጣቸውን , ብልህነታቸውን እና ቅንነታቸውን ነው:
6. የኦሮሞ ችግሩ በድሮው አባገዳ ደረጃ የሚወደሰውን እና የሚደነቀውን ; ከብት ጠባቂ ጀግና(0ld fashion warriors)ወይም local heroes እንጅ ; ለnational ጀግና ክብር አይሰጥም:: በዚህም የተነሳ የኦሮሞ ተወላጅ ዘመናዊ መሪዎቻችንን ብዙ እርቀት ሄደው ሀገር የመምራት እንዳይችሉ እንቅፋት እንሆናለን::
7. አሁን ለምሳሌ ኦሮሞ ቄሮ ጅዋር መሃመድ እንወድዋለን እናከብረዋለን እንበል; ጅዋር መሀመድ በ National ደረጃ በአማራ እና በትግራይ በሌላውም ብሄር ተቀባይነት ቢኖረው ; እኛ ኦሮሞዎች ጅዋር ኦሮሞ አይደለም እንላለን ; ምክንቱም ጅዋር local ብቻ ሆኖ ; ኦሮሞ ኦሮሞ እያለ ብቻ እንዲቀር እንፈልጋለን::
8. ለዚህም ነው ምእራብያውያን ; የአንድን ማህበረሰብ ስነልቦና እና የእውቀት ደረጃ ; ወይም values ለማወቅ ወይም ለመረዳት ከፈለግክ ; ማህበረሰቡ የሚያደንቃቸው ጀግኖቻቸውን ወይም icons ቸውን ቀርበህ ተመልከት ወይም አድምጥ የሚሉት::
9. ምሊክንም ይሁን ጣይቱን ያስተዳደሩት ትምህርት በሌለበት ,ሚድያ በሌለበት ,ፌስቡክ በሌለበት የዛሬ 200 አመት ነው ; ስለዚህ በድሮው ዘመን የንጉሳዊ አገዛዝ አስተሳሰብ እንዳኛቸው::
እንግሊዝ አውሮጳም ቢሆን በዚያ ዘመን ; አንድ ግዛት አልገብርም ብሎ ካስቸገረ ; ለምን የእናቱ ልጆች አይሆኑም ; ለ 2 ግዜ ወይም 3 ግዜ ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ከንጉሱ ከቤተመንግስት ይላክ እና ; አሁንም አሻፈረኝ ካለ ተንቂያለው ብሎ የማስፈራሪያ እርምጃ ; አልገብርም ብሎ ባስቸገረው በግዛቱ ህዝብ ላይ ይወሰድበት ነበር: “”nothing is personal or hatred”
10. እነሱ አልከተልም ወይም አልገብርም ያላቸውን ህብረተሰብ ; እንደነ ጅዋር 6 አመት ሙሉ በፌስቡክ ህዝብን ለማሳመን ; እንደ ለማ መገርሳ ለማግባባት ምንም ዘመናዊ የመረጃ ማስተላለፊያ እና ሚድያ ሳይኖራቸው ; ሰው ቢገድሉ ወይም ቢያስፈራሩ ምን ይገርማል ;
እኛ አለን አይደል በዘመናዊው ዘመን ተምረን እና ተፈጥረን የዛሬ 20 ቀን ; የደቡብ ልጅ እንደኛ ኦሮምኛ አልተናገረም ብለን ;በዚህ በሰለጠነ ዘመን በኮምኔኬሽን ማሳመን አቅቶን inocent ሰው ሻሸመኔ ላይ ዘቅዝቀን የገደልን እና ያቃጠልን:: በምንሊክ ከተናደድን እኮ ከምንሊክ መማር ነበረብን; እውነተኛ ከሆን where is our practical justification ?
Let’s set our standards higher and push forward our Oromo leaders to the national and global levels by admiring them. ር ል
ስለተመቸኝ ሼር አርኩላችሁ 
ከወደዳችሁት ሼር አርጉት

No comments:

Post a Comment