Friday 11 October 2019

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ ር አብይ አህመድ አሊ የአለም የሰላም ሽልማት አሽናፊ ሆነዋል


ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ፻ኛው የኖቤል የሰላም ሽልማት ተሸላሚ ሆኑ ለምድራችን እና ለሰው ልጆች ለሰላም ደህንነት ላደርጉት ታላቅ አስተዋፆ የሚሰጥው ይህ ታላቅ ሽልማት የመላው ኢትዮጵያውያን ጭምር በመሆኑ ደስታችን የላቀ ነው፡፡
እግዚአብሄር መልካሙን አድርጓል እና ደስ ብሎናል፡፡

እንኳን ደስ አላችሁ
እንኳን ደስ አለን













No comments:

Post a Comment