Saturday 11 April 2020

መሪነት የሚገለጠው በአገልጋይነት ነው


መሪነት የሚገለጠው በአገልጋይነት ነው። ከአጠገብህ ቆሜ ለማገልገል ያገኘሁት እድል ክብሬ ነው።
ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር፣
የሰጠኸንን አንድ ሺህ ኪሎግራም የምግብ ዱቄት ለኮሮና ፈተና መቋቋሚያ በመላው ከተማችን ባሰናዳናቸው የምግብ ባንኮች አስቀምጠን ለደሃው እንደርስበታለን። ድጋፍህ ፈተናውን ለማለፍ በእጅጉ ይረዳናል። እናመሰግናለን።








No comments:

Post a Comment