Tuesday 19 February 2013

ኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ጓደኛ የለኝም













ናታን እሸቴ በዛሬው ዕለት ኦስሎ ፍርድ ቤት ቀረበ በበርገን ከንቲባ እና በበርገን የስነ ጥበብ ደጋፊዎቹ ታጅቦ ነዉ ፍርድ ቤት የመጣዉ

 ኢትዮጵያ ውስጥ ምንም ጓደኛ የለኝም የእኔ ጓደኞች ያሉት ኖርዌይ ነው በማለት  የእኔ ጓደኞች  በማለት በስዕል ገልጿችዋል  ለሚደግፈው የብራን የእግር ኳስ ቡድንም ወደፊት በማለት መልካም ምኞቱን ገልጾአል መልካም ዕድል ናታን እሸቴ



No comments:

Post a Comment