Saturday 9 November 2013

እባክዎ የእርዳታ እጅዎን ይዘርጉ

ኢትዮጵያ ውጪ እርዳታ ለሚያደርጉ ወገኖች
SWIFT CODE-CITIUS33
Beneficiary’s Bank: United Bank S.C
SWIFT Code-UNTEDETAA
Beneficiary: M/S AYALEW AND BIZUAYEHU FOR 
JOURNALIST EPHEREM BEYENE
A/C No.1370416020809010
URAEL Branch Addis Ababa Ethiopia 





እባክዎ የእርዳታ እጅዎን ይዘርጉ በቀረበባቸው ክስ ወደ አዋሳ የተጓዙት የኢትዮ ምህዳር ጋዜጠኞች፣አዋሳ ከተማ ውስጥ የተሳፈሩበት ባጃጅ ከሞተርሳይክል ጋር ተጋጭቶ ከፍተኛ አደጋ ደርሶባቸዋል፡፡ ከፍተኛ አዘጋጅ ጋዜጠኛ ኤፍሬም በየነ በማጅራቱ አካባቢ የአከርካሪ አጥንቱ ተሰብሯል፡፡ ከወገቡ በታች ሰውነቱን ማዘዝ አይችልም፡፡ ሳንባው ስለተጎዳ የሚተነፍሰው በመሳሪያ እየተረዳ ነው@የሃያ ሰባት ዓመቱ ጋዜጠኛ በአበባ ኮሪያ ሆስፒታል ሕክምና እየተደረገለት ቢሆንም ወደ ውጪ ተልኮ ከፍተኛ ሕክምና ማድረግ እንዳለበት ታምኖበታል፡፡የሕክምና ወጪውን ለመሸፈን እሱና ቤተሰቡ ወይ አሰሪ ድርጅቱም አቅም ስለሌላቸው፣ ኢትዮጵያውያን የበጎ አድራጊ ወገኖቻችን፣ የእርዳታ እጃችሁን ትዘረጉልን ዘንድ በአክብሮት እንጠይቃለን። እርዳታዎን ሕብረት ባንክ ኡራኤል ቅርንጫፍ A/C 1370416020809010 ገቢ እንዲያደርጉልን እንጠይቃለን፡፡

ለተጨማሪ መረጃ ፡-
0911-81 42 22/ 0911-43 
56 73/ 0911-12 31 32
የእርዳታ 
አስተባባሪ ኮሚቴ

No comments:

Post a Comment