Sunday 18 November 2012

የሰማዕታት ቀን በኦስሎ

የዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በዛሬው ዕለት በኦስሎ በዲሞክራሲያዊ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት አዘጋጅነት ለወጣቱ ስለፍትህ ስለ ነፃነት ስለ ሰብአዊ መበት መከበር ሲል ውድ ህይወቱን ቤዛ ላደረገልን መምህር የኔሰው ገብሬ እና በግፍ ለታሰሩት ለተገደሉት የነፃነት ታጋዮች የሻማ ማብራት ስነ ስርዓት ተካሄዶል በዚሁ ስነ ስርዓት ላይ ዶ/ር ሙሉ ዓለም ባደረጉት ንግግር በውጭ ሀገር የምንኖር ኢትዮጵያውን  ከምንጊዜውም በበለጠ ህብረትና ወገናዊ ፍቅርን በመካከላችን በመመስረት በህዝባችን ላይ እየደረሰ ያለውን የሰብዓዊ መብት እረገጣ ሰለቸኝ ደከመን ሳንል ለህዝባችን ነፃ መውጣት መታገል አለብን ሲሉ ተናግረዋል በዝግጅቱ ላይ  የመታሰቢያ ግጥሞች ንግግሮች ተደርገዋል።
 
Nov.18.11.12

No comments:

Post a Comment