Sunday 2 December 2012

ኢትዮጵያ ሃገራችን  ለዓለማችን በርካታ ምሁሮችን ስታፈልቅ አሁንም እያፈለቀች ያለች ወደፊትም የምታፈልቅ ናት  ግን ለዜጎቹ ባለው ንቀት ዛሬ ደግሞ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ኮርፖሬሽ አስተዳደርን የኃይል ሽያጭ፣ የደንበኞች አገልግሎትና አስተዳደርዊ ጉዳዮችን ለእስራኤሉ ኩባንያ ሰጠ፡፡ ፳ መሐንዲሶች በቅርቡ ወደ አዲስ አበባ መጥተው ሥራውን ይጀምራሉ አለ መንግስት ተብየው

No comments:

Post a Comment