Wednesday 30 January 2013

አሊ አብዶ አለሁ አሉ


የኤርትራው የማስታወቂያ ሚኒስትር አሊ አብዶ   ከተደበቁበት ሆነው ለኤክስፕረስ  ጋዜጣ አለሁ አሉ ለስራ ጉዳይ ጀርመን ህዳር ላይ መጥተው ነው ያልተመለሱት  ቃለ መጠይቁን  ጋር ያደረጉት ለደህንነታቸው በመስጋት አሜሪካን ሃገር  በሚኖረው ሳላህ ዩኑስ በተባለዉ ወንድማቸው አማካይነት ነው የኢሳይስ አፈወርቂ  ታማኝ አገልጋይ ነበሩ

No comments:

Post a Comment