Thursday 18 April 2013

በኖርዌይ ታላቅ የታቃውሞ ሰልፍ ተደረገ

April 18/04/13
በኖርዌይ ታላቅ የታቃውሞ ሰልፍ ተደረገ በሃገሪቱ ስቱርቱንጌት ፓርላማ ፊትለፊት በተደረገው ሰልፍ ላይ በርካታ ኢትዮጵያውያን ተገኝተዋል ሰልፉን ያስተባበሩት በኖርዌይ የሚገኙ  ኢትዮጵያውያን  በመተባበር ሲሆኑ በወገኖቻችን ላይ እየደረስ ያለውን መፈናቀል  አንደነት በመሆን በከፍተኛ ድምጽ የተለያዩ መፈክሮችም በማሰማት ተቃውሞቸውን ገልጸዋል  ከኢትዮጵያ ማህበረሰብ  ወክለው ከዲሞክራቲክ ለለውጥ ድጋፍ ሰጪ ድርጅት ሊቀመንበር አቶ ዳዊት መኮንን እና  / ሙሉአደም ከዲሞክራቲክ ለለውጥ ድጋፍ ሰጪ ድርጅት ሴቶች እና ወጣቶች ክፍል ከኢትዮጵያ ህዝባዊ አብዮታዊ ፓርቲ / ሃብታሙ ከሙስሊሙ ማህበረሰብ የኢትዮጵያ ህዝብ እየደረሰበት ያለዉን ስቃይ እና ፍትህ ማጣት በንግግራቻው ገልጸዋል



አቶ ደምስ ለኖርዌይ የፓርላማ ተውካይ  ደብዳቤ ሲሰጡ






ሰልፉ በከፊል









No comments:

Post a Comment