Monday 29 April 2013

በአባይ ግድብ ቦንድ ማሰባሰቢያ ሽያጭ ስም አምባሳደሯ የኢትዮጵያን ህዝብ ሃብትና ጊዜ አያባከኑ ነው


በአባይ ግድብ ቦንድ ማሰባሰቢያ ሽያጭ ስም የኢትዮጵያን ህዝብ ሃብትና ጊዜ አያባከኑ ነው በኖርዌይ ስታቫንገር ላይ April 20. 2013 ለማደረግ ታስቦ የነበረው የቦንድ ሽያጭ በገጠመው ከፍተኛ ተቃውሞ አለመደረጉ የሚታወስ  በኦስሎም ይህን መልዕክት

Hei Den Etiopiske ambassade i Stockholm inviterer alle til informasjon møte søndag 28. April ki.15:00 adr: Schweigaards gate 14 i Oslo Galleri, hovedtema Grand Abay Dam her må vi vise vår moralsk plikt ved å kjøpe bond det vi klarer. Det blir også diverse viktig informasjon og forklaring hvordan vi benytter vår fordeler som diaspora. Vennligst videre send informasjon til venner.

ለኢትዮጵያውያን ላኩ እኛም በተደረገልን ጥሪ መሰረት ጥሪውን አክብረን በሰዓቱ በቦታው ከአምባሳደራችን ጋር  በሃገራችን ወቅታዊ ሁኔታ ለመወያየት ተገኝተን ነበር በኋላ ዝግጅቱ እንደተሰረዘ እና ወደ ራዲስ ሆቴል መዛውሩን ይህን መልዕክት

Hei Vi er flyttet dagens program til et trygg og trivelig sted Radisson Blu Hotel Adr. Holberg gate 30. bak slottet, trikk 11, 17, 18 var presis kl.15:00 alle deltagere må ha gyldig legitimasjon og forhånd melde plikt på tlf 00000 Vi har kun en felles nasjonal interesse som er å bekjempe fattigdom ved kjøp av Millennium dam bond, ellers ingen politiske motiv.
Velkommen

ላኩ  እኛም Radisson Blu Hotel ስንደርስ አትገቡም ተባልን  እኝም ኢትዮጵያዊያን ያልታደምንበት ስብስባ  ሳይደረግ  ሊቋጥ ችሎአል እነሱም አሁን ኢትዮጵያ ሃገራችን ያለችበትን ወቅታዊ ሁኔታ ለእኛ ማሳወቅ ግዴታ አለባቸው እኛም ሰለ ሃገራችን የማወቅ የመወያየት መብት አለን  አምባሳደሯ ከነተከታዮቿ የኢትዮጵያን ህዝብ ገንዘብ እና ጊዜ እያባከኑ የኢትዮጵያን ህዝብ ለዘመናት ያልተመለሱ ጥያቄዎች ሽሽት ህዝብ በረሃብ እያለቀ ከአንዱ አዳራሽ ወደ ሌላ ከሆቴል ሆቴል ያማርጡበታል  የአባይ ቦንድ ለመሽጥ  ነው ወይስ ለመዝናናት ነው የመጡት ህዝብን መናቅ የህዝብን ጥያቄ አለመመለስ በህግ ያስጠይቃል:: 

No comments:

Post a Comment