Saturday 6 April 2013

ኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የሃኪምና የህክምና እጥርት ባለበት ያሉትንም ታዋቂ ስፔሺያሊስት ሃኪሞች አምባ ገነኑ ጠራርጎ አስራቸው

ነቀምቴ ላይ አራት ከፍተኛ ሐኪሞች ታሥረዋል፤ አንድ ኮሪያዊ ተሰናብተዋል

1. / አዳም ለማ፤ የቀዶ ሕክምና ሐኪም፣ 
2ኛ. / ኢሣያስ ብርሃኑና 
3ኛ. / በላይ ቤተማርያም የማኅፀንና የፅንስ ስፔሻሊስቶች፣ 
4ኛ. / ታመነ አበራ፤ ቀድሞ የሆስፒታሉ የሕክምና ዳይሬክተርና አሁን ለስፔሻላይዜሽን የጥቁር አንበሳ ሬዚደንት ሐኪም፣ እንዲሁም 
/ ሪም ጆንግ ሆ፤ ኮርያዊ የአጥንት ሐኪም፡፡ ሁሉም በነቀምቴ ሪፈራል ሆስፒታል ውስጥ አገልግለዋል፡፡ ዛሬ ኮርያዊው ሐኪም ከሥራ ሲሠናበቱ አራቱ ኢትዮጵያዊያን ግን በቁጥጥር ሥር ውለው ነቀምቴ በሚገኘው ማረሚያ ቤት ውስጥ ይገኛሉ፡፡
ፈታሾች በዶ/ር አዳም ለማ ወላጆች ቤት - አዲስ አበባ 
ፈታሾች በዶ/ር አዳም ለማ ወላጆች ቤት - አዲስ አበባ

የእነዚህ ለረዥም ዓመታት አገልግሎት ሰጥተዋል የሚባሉ ሐኪሞች ከሥራቸውና ከደመወዛቸው መታገድ፣ አልፎም መታሠር መነጋገሪያ እየሆነ ነው፡፡

ጥፋታቸው” የተባለው ምን ይሆንበአካባቢያቸው ያሉ ሰዎችስ “ጥፋተኛ ናቸው” ብለው ያምናሉ?

የተያያዘው ዘገባ የፖሊስን፣ የሆስፒታሉን አስተዳደር፣ የእሥረኞቹን ሐኪሞች ቤተሰቦችና ጠበቃ የሚሉትን ይዞ ዝርዝር መረጃ ይሰጥዎታል፡፡

http://amharic.voanews.com/flashaudio.html


No comments:

Post a Comment