Thursday 25 April 2013

ወያኔ የከሸፈዉን ቦንድ ሽያጭ የተሳካ ገቢ ማሰባሰቢያ በኖርዌይ ስታቫንገር አድረኩ አለ

በኖርዌይ ስታቫንገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ግንባታ የሚውል 75 ሺ የኖርዌይ ክሮነር /ሩብ ሚሊዮን ብር/  ቦንድ መግዛታቸውን በስቶክሆልም የኢፌዲሪ ቆ/ጀ/ፅ/ቤት አስታወቀ ፅህፈት ቤቱ እንደገለፀው በኖርዌይ ስታቫንገር የሚኖሩ  ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያ በተለያየ ሽፋን የተሰባሰቡ ፀረ ሰላምና ፀረ ልማት ሃይሎች ያቀነባበሩት የተቃውሞ ሰልፍ ሳይገድባቸው ለህዳሴው ግድብ ግንባታ የሚውል ቦንድ በመግዛት ለአገራቸው ልማት ያላቸውን ቁርጠኝነት በተግባር አስመስክረዋል ብሏል፡፡ 


http://www.ertagov.com/amharic/index.php/component/k2/item/586
http://ethiowomen.blogspot.no/2013/04/tigray-cadres-meeting-disrupted-in.html

http://ethiowomen.blogspot.no/2013/04/blog-post_20.html




No comments:

Post a Comment