Saturday 15 September 2012

ሰበር ዜና

አቶ ሀይለማርያም ደሳለኝ የኢሕአዴግ ሊቀመንበር አቶ ደመቀ መኮንን ም/ሊቀመንበር ሆነው ተመረጡ የኢህአዴግ ምክር ቤት ባደረገው መደበኛ ሰብሰባ የግንባሩን ሊቀመንበርና ምክትል ሊቀመንበር መረጠ ። ምክር ቤቱ አቶ ሀይለማሪያም ደሳለኝን የግንባሩ ሊቀመንበር አድርጎ የመረጠ ሲሆን ፥ አቶ ደመቀ መኮንን ደግሞ በምክትል ሊቀመንበርነት መርጧል ።

 

No comments:

Post a Comment