Sunday 16 September 2012

የቃላት ድሪቶ

ከጠቅላይ ሚኒስትር ሐይለማሪያም ደሳለኝም  ንግግር የተወሰደ

ለተደረገዉ ምደባ እናመሰግናለን
ምደባዉ ለመሰዋትነት
ምደባዉ የጓዳችንን ለጋሲ ለማስፈፀም
ምደባዉ ህዝቡ ከኢሕአዴግ የሚጠብቀዉን ሁሉ  በሙሉ
መስዕዋትነት ለመፈፀም
ምደባዉ   በሙሉ የምክር ቤቱ አባላት ድጋፍ እና በእናንተ ሙሉ ምክር ከኋላችን እና ከፊታችን በምታደርጉት  አሰተዋፆ  ይቀጥላል::

No comments:

Post a Comment