Wednesday 10 October 2012

ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ

የዛሬ ሃምሳ አንድ ዓመት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት ፕሬዝዳንት እያለሁ ይህንን ፓርላማ ሮጬ ነበር የምወጣው እንደዛሬው የሰው ዕርዳታ ሳያስፈልገኝ።  እግዚአብሔር ኢትዮዽያን ይባርክ። ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ ፓርላማ ውስጥ ከተናገሩት የተወሰደ።

No comments:

Post a Comment